Quantcast
Channel: Ethiopia, Zone9
Viewing all articles
Browse latest Browse all 262

አፋጣኝ ፍትህ የማግኘት መብት ከወዴት አለ?

$
0
0

በላይማናዬ
 በታላቁመጽሐፍየተጠቀሰአንድታሪክላይአንዲትእናትልጇንበጓደኛዋስለመሰረቋእናነባለን፡፡ይህቺእናትልጄንተሰረቅኩብላወደጠቢቡሰለሞንአቤትትላለች፡፡ጠቢቡሰለሞንምሁለቱንሴቶችተሰረቀከተባለውህጻንጋርተያይዘውእንዲቀርቡያደርጋል፡፡ጠቢቡንጉስሰለሞንእውነተኛእናትየትኛዋእንደሆነችለማወቅምየራሱንየምርመራዘዴሲጠቀምእናስተውላለን፡፡በዚህምሁለቱሴቶችየተካሰሱበትንጉዳይሰለሞንበጥበብትክክለኛዳኝነትሰጥቶያሰናብታቸዋል፡፡ህጻኑምእውነተኛእናቱንያገኛል፡፡ይህፍትህየተሰጠውከብዙመመላለስበኋላአልነበረም፤አፋጣኝናትክክለኛፍርድነበርየተሰጠው፡፡
 እንደጠቢቡሰለሞንበአንድጀንበርበጥበብተከሳሽንናከሳሽንሰምቶትክክለኛውሳኔየሚሰጥየዳኝነትአካልእንዲኖረንበባዶየምመኝሰውአይደለሁም፡፡ነገርግንማነኛውምተከሳሽየተከሰሰበትጉዳይተጣርቶበፍጥነትውሳኔእንዲሰጠው፣ፍትህእንዲያገኝእፈልጋለሁ፡፡የዘገየፍትህእንደተነፈገይቆጠራልይባላል፡፡ትክክለኛአገላለጽነው፡፡እውነትምበሀገራችንበዚህአገላለጽመሰረትውሳኔተጓትቶባቸው፣ፍትህየተነፈጉብዙዎችናቸው፡፡
 ማክሰኞጥቅምት 4 ቀን 2007 .በእነእስማኤልኑርሑሴንየክስመዝገብ1 አመት6 ወርበላይበእስርሲሰቃዩየቆዩ 12 ተማሪዎችእና 1 መምህርበመጨረሻብይናቸውሲሰማየሆነው‹‹የዘገየፍትህእንደተነጠቀይቆጠራል›› የሚለውንአባባልያስረገጠነበር፡፡ምክንያቱምተከሳሾቹጥፋተኛበተባሉበትክስየተበየነው6 ወርእስርብቻነበር፤በእስርየቆዩትግን 1 አመት6 ወርነበር፡፡ይህየሚያሳየንተከሳሾቹአፋጣኝፍትህባለማግኘታቸውብቻተጨማሪአንድአመትእስርንበግፍአሳልፈዋልማለትነው፡፡በእነእስማኤልኑርሑሴንየክስመዝገብያለአግባብከተፈረደባቸውጊዜበላይበእስርያሳለፉትሰዎችከጅግጅጋ፣ከሲቪልሰርቪስ፣ከባህርዳር፣ከጅማ፣ከደሴ፣ከሐዋሳናከደብረብርሃንዩኒቨርሲቲዎችተለቅመውየታሰሩ 12 ሙስሊምተማሪዎችና 1 አስተማሪንየተካተቱበትነበር፡፡በአጠቃላይየተጓተተውክስሂደትብይንለማግኘት 18 ወራትንወስዷል፡፡በዚህሁሉጊዜደግሞተከሳሾቹበእስርላይነበሩ፡፡በግንቦት 2005 .ክስየተመሰረተባቸውእነዚሁተማሪዎችበተለያዩሰበባ-ሰበቦችምክንያትችሎቱእየተጓተተበመቆየቱናየፍትህስርዓቱየዜጎችንመብትማስከበርበማይችልበትደረጃበመኮላሸቱጥፋተኛሆነውቢገኙእንኳክሳቸውከሚያስፈርድባቸውበላይበእስርእየቆዩመሆኑንየህግባለሙያዎችሲያሳስቡቆይተውነበር፡፡ሆኖምግንሰሚጆሮአላገኙምነበር፡፡እነዚህተማሪዎችከትምህርትገበታቸውለረጂምጊዜተስተጓጉለዋል፡፡ሊሰሩትየሚችሉትነገርሁሉተደናቅፎመቆየቱምእሙንነው፡፡ታዲያእነዚህሰዎችፍትህአገኙወይስተነፈጉ?
በነገራችንላይአፋጣኝፍትህማግኘትመሰረታዊመብት (The right to speedy trial) ነው፡፡በህግምጥበቃያለውመሆኑንበተለያዩሀገራትህጎችተደንግጎይታያል፡፡በአሜሪካ (The Sixth Amendment to the U.S. Constitution) በወንጀልየተከሰሱሰዎችአፋጣኝፍትህየማግኘትመብትእንዳላቸውተደንግጓል፡፡በእርግጥምአፋጣኝፍትህየማግኘትመብትከድሮጀምሮየነበረመሰረታዊመብትሆኖእናገኘዋለን፡፡በእንግሊዝበንጉስሄነሪሁለተኛ (1154–1189) ጊዜእንግሊዛውያንአፋጣኝፍትህማግኘትእንዳለባቸውበህግተደንግጎነበር፡፡1215 ..ደግሞንጉሱበእጁየሚገኙየፍትህጥያቆችንማዘግየትእንደማይችልበማግናካርታ (Magna Charta) በግልጽደንግጎነበር፡፡ይህፍትህንበአፋጣኝየማግኘትመብትበኢፌዴሪህገ-መንግስትላይበግልጽአልተቀመጠም፡፡በህገ-መንግስቱአንቀጽ 37 ላይ‹‹ፍትህየማግኘትመብት››ሲገልጽእንኳአፋጣኝፍትህየማግኘትመብትንበተመለከተየሚለውነገርየለም፡፡ብዙዜጎችበህግጥላስርውለውክስተመስርቶባቸውምይሁንክስሳይመሰረትባቸውየፍትህያለህእያሉበየእስርቤቱይገኛሉ፡፡እነዚህዜጎችየፍርድቤትውሳኔውራሱፍትሃዊነውበማይባልበትሁኔታእንኳአፋጣኝብይን (‹‹ፍትህ››)ሲሽቱቢታይምየፍላጎታቸውሲሞላላቸውአይታይም፡፡
 ባለፈውሚያዝያ 17 ቀን 2006 .ለእስርየተዳረጉትየዞን 9 ጦማሪዎችናጋዜጠኞችእንሆከታሰሩ 8 ወራትአልፈዋል፡፡እስካሁንምግንክሳቸውንበውልአላወቁትም፡፡ክስሳይመሰረትባቸውበምርመራሰበብወራትንአሳልፈው፣ክሱተመሰረተከተባለጀምሮየተመሰረተውክስእንዲሻሻልበሚልሌላሰበብእስካሁንክሳቸውምንላይእንዳረፈበግልጽአልታወቀም፡፡በዚህሁሉጊዜግንጦማሪዎቹናጋዜጠኞቹበእስርላይናቸው፡፡ከቀናትበፊትእስረኞቹበሚገኙበትቂሊንጦእስርቤትተገኝቼበጠየኳቸውጊዜጋዜጠኛተስፋለምወልደየስናጦማሪናትናኤልፈለቀበዋናነትአፋጣኝ‹‹ፍትህ›› ማግኘትእንደሚሹነበርበአንክሮየነገሩኝ፡፡ናትናኤልፈለቀይህንበተመለከተ፣‹‹ትክክለኛፍትህአገኛለሁየሚለውተስፋዬ በጣም መነመነ ነው ነገር ግን ቢያንስአፋጣኝውሳኔእንዲሰጥእሻለሁ፡፡ክሳችንንበውልሳናውቀውወራትተቆጥረዋል፤የሚታይጠብየሚልነገርእያየንግንአይደለም›› ማለቱንአስታውሳለሁ፡፡ጋዜጠኛተስፋለምወልደየስምበተመሳሳይ፣‹‹ፍትህመጠበቁ ሞኝነት አንደሆነ ይገባኛልውሳኔውምንምይሁንምንግንአፋጣኝውሳኔእንዲሰጥእፈልጋለሁ›› ብሎነበር፡፡ዳሩግንአሁንባለውየተንዛዛአሰራርፍርድቤትመኖሩ፣ዳኞችመሰየማቸውብቻዜጎችፍትህእንዲያገኙአያደርጋቸውም፡፡የፍትህተቋማትየስርዓቱአገልጋዮችበሆኑበትሀገርአፋጣኝፍትህቀርቶበተንዛዛውሂደትውስጥአልፎምቢሆንትክክለኛፍትህንማግኘትቅዠትይሆናል፡፡ስለሆነምዜጎችፍትህያገኙዘንድአጠቃላይስርዓቱንየመቀየርወይምየማረቅትልቅስራይጠይቃል፡፡

Viewing all articles
Browse latest Browse all 262


<script src="https://jsc.adskeeper.com/r/s/rssing.com.1596347.js" async> </script>